በሁለት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ አስከባሪ አባላት ላይ ዛሬ የተከሰተው ምንድን ነው?
(መሠረት ሚድያ)- በብዝሀነቷ እና ሁሉን አቃፊ በመሆን የምትታወቀው ድሬዳዋ ከተማ በቅርብ ቀናት ሰላሟን ያደፈረሱ ድርጊቶች ሰለባ ሆናለች።
የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ እንዲሁም የድሬዳዋ ፖሊስ በተደጋጋሚ በማህበራዊ ገፆቻቸው መረጃ የሚያቀርቡ ቢሆንም በቅርቡ ብዙ የከተማውን ህዝብ ያስደነገጠውን ክስተት ግን እስካሁን ለህ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


