የመሠረት ሚድያን ሪፖርት ተከትሎ የከተማው አመራሮች ነጋዴዎችን ጠርተው ማወያየታቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ግንቦት 2/2017 ዓ/ም መሠረት ሚድያ 'በደብረ ብርሀን ከተማ ምን እየተካሄደ ነው?' በሚል ርዕስ አንድ መረጃ ለህዝብ ማድረሱ ይታወሳል።
በዚህ ዘገባ ላይ በፍጥነት የኢንደስትሪ ከተማ እየሆነች የመጣችው የደብረ ብርሀን ከተማ ከሰሞኑ አንድ እጅግ አሳሳቢ ችግር እንደገጠማት፣ በአንፃራዊነት በአማራ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


