(መሠረት ሚድያ)- በፌደራል መንግስት እና በትግራይ ሀይሎች መሀል ሲካረር የቆየው ውዝግብ ወደለየለት ግጭት እየተለወጠ መሆኑን የሚጠቁሙ ምልክቶች መታየት ጀምረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የሕወሓት አመራሮችን ኢላማ አድርገው ነበር የተባሉ የድሮን ጥቃቶች በመቐለ ከተማ ውስጥ ዛሬ መፈጸማቸው ታውቋል።
ድርጊቱ ውጥረቱ አ…
(መሠረት ሚድያ)- በፌደራል መንግስት እና በትግራይ ሀይሎች መሀል ሲካረር የቆየው ውዝግብ ወደለየለት ግጭት እየተለወጠ መሆኑን የሚጠቁሙ ምልክቶች መታየት ጀምረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የሕወሓት አመራሮችን ኢላማ አድርገው ነበር የተባሉ የድሮን ጥቃቶች በመቐለ ከተማ ውስጥ ዛሬ መፈጸማቸው ታውቋል።
ድርጊቱ ውጥረቱ አ…