በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ውስጥ የተንሰራፋው የሙስና እና የአስተዳራዊ በደል መረብ ዝርዝር የምርመራ ሪፖርት
(መሠረት ሚድያ)- የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ የሚቀይስ ብሄራዊ ተቋም መሆኑ ቀርቶ፣ በአሁኑ ወቅት በጥቂት አመራሮች ዘዋሪነት እንደ መንግስታዊ ተቋም ሳይሆን እንደ አንድ የግል ድርጅት (PLC) እየተመራ እንደሚገኝ የደረሰንን ጥቆማ ይዘን ማጣራት የጀመርነው ከሳምንታት በፊት ነበር።
በተ…


