የሲንቄ ባንክ የሰራተኛ ማህበር ፕሬዝደንት እና ሌሎች አመራሮች በፀጥታ አካላት ታፍነው ከተወሰዱ በኋላ ደብዛቸው መጥፋቱ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በሀገራች በቅርብ አመታት ተቋቁመው ከፍተኛ እድገት ካስመዘገቡ ባንኮች አንዱ ሲንቄ ባንክ ነው። በተለይ በኦሮሚያ ክልል በስፋት የሚንቀሳቀሰው ባንኩ በአሰራሩ አንዳንድ ቅሬታዎች ሲቀርቡበት ቆይተዋል።
ከእነዚህም መሀል በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ በርካታ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለመንግስት ስራ የሲንቄ ባ…


