ምዕራብ ኦሞ ዞን ውስጥ 'ስራ አለ' ተብለው ወደቦታው የሚያቀኑ ሴቶች ላይ የሚፈፀመው አስነዋሪ ድርጊት
(መሠረት ሚድያ)- በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን የቤሮ ወረዳ ከሚያስተዳድራቸዉ ቀበሌዎች አንዷ በሆነችዉ የጋቢሳ ቀበሌ የሚፈፀመዉ አስነዋሪ ግፍ ብዙዎችን እያሳዘነ ይገኛል።
የቤሮ ወረዳ እጅግ ሞቃት እና ለኑሮ አስቸጋሪ የሆነ፣ በተደጋጋሚ ሱርማ በሚባሉ ጎሳዎች መሀል ግጭት የሚቀሰቀስበት እና ንጹሃ…



