ፓርላማ ውስጥ ያሉ አንዳንድ የመንግስት ተጠሪዎችና የፅህፈት ቤት ሀላፊዎች በውጭ ጉዞ ስም የሚቀበሉት የአየር ትኬት ላይ ማጭበርበር እንደሚፈፅሙ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ህዝብን ወክለው፣ እንደ ህዝብ ሆነው እና የህዝብን ድምፅ ይዘው ፓርላማ የሚገቡ በርካታ የሀገራችን የህዝብ እንደራሴዎች ብዙ ቅሬታ ሲቀርብባቸው ይታያል፣ ዋናው ቅሬታ ደግሞ የወከላቸውን ህዝብ ድምፅ ከማሰማት ይልቅ እጅ ማውጣት እና ማጨብጨብ ስራቸው ሆነ የሚል ነው።
ከዚህም በተጨማሪ በፓርላማው ፅህ…



