በትናንቱ የጎርጎራ የሄሊኮፕተር አደጋ የአንድ የካሜራ ባለሙያ ህይወት ማለፉ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን በዛሬው እለት ባቀረበው አንድ ዘገባው የመንግስት ንብረት የሆነ ሄሊኮፕተር ትናንት ጎርጎራ ኤኮ ሪዞርት ግቢ ውስጥ አደጋ እንደደረሰበት መዘገቡ ይታወሳል።
አሁን የደረሰን መረጃ እንደሚጠቁመው ደግሞ የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የነበረው ብዙአየሁ ብርሀኑ በዚህ…



