ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ (ሜቴክ) ለመሠረት ሚድያ ዘገባ ምላሽ ሰጠ፣ የጎማ ስርቆት ጉዳይ ለፖሊስ ሪፖርት ተደርጎ የህግ ክትትል እየተደረገበት እንደሚገኝ አረጋግጧል
(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን በትናንትናው ዕለት ለህዝብ ባቀረበው መረጃው የኢትዮ ኢንጂነሪግ ግሩፕ (በቀድሞ አጠራሩ ሜቴክ) አካል ከሆነው የአዳማ የእርሻ መሳሪያዎች ማምረቻ ኢንዱስትሪ ውስጥ የትራክተር ጎማ ከነቸርኬው መዘረፉን ገልፆ ነበር።
በዚህ መረጃችን ላይ እንደተመላከተው በሚስጥር ባለሙያ ተመድቦለት በተፈፀመ …



