አንዳንድ የባንክ ተጠቃሚዎች ካለፍቃዳቸው ከአካውንታቸው ላይ በማያውቋቸው ሰዎች ገንዘብ እየተዘረፉ መሆኑን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- ሰው ገንዘቡን ለችግር ግዜ፣ ለሚፈልገው ጉዳይ እና ለወደፊት እቅዱ ማስፈፀሚያ ብሎ ጥሮ ግሮ ያገኘውን ያስቀምጣል። ድሮ ድሮ በየቤት ውስጥ ይቀመጥ የነበረው ጥሪት አሁን ግዜው ሲዘምን መቆያው ከባንክ ሆኗል፣ ይህም አስተማማኝ የሆነ ቦታ እንዳለ ደንበኞች እንዲሰማቸው ያረጋል።
ይሁንና አሁን አሁን ከ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


