ሸሽተው ከተጠለሉበት ካምፕ በመንግስት ጉትጎታ ወደ ቀደመ መኖርያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮች ዳግም ጥቃት ተፈፀመባቸው
(መሠረት ሚድያ)- በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች ግጭቶችን በመሸሽ ቀያቸውን ጥለው የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር 4.5 ሚልዮን እንደተሻገረ አለም አቀፍ ተቋማት ይገልፃሉ። ከእነዚህ የሀገር ውስጥ ስደተኞች መሀል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቶ ጊዳ ወረዳ የወረጃርሶ ቀበሌ ነዋሪዎች አንዱ ናቸው።
ባለፉት አራት አመታት በ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


