ከአዲስ አበባ ወደ ህንድ፣ ሙምባይ ሲበር የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ምን አጋጠመው?
(መሠረት ሚድያ)- በትናንትናው እለት ከቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተነስቶ ወደ ህንድ የንግድ ከተማ ሙምባይ ሲበር የነበረ ስሪቱ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር የሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በአደጋ ግዜ ማሳረፊያ (emergency landing) ተጠቅሞ ማረፉ ታውቋል።
አውሮፕላኑ በበረራ ወቅት የአውሮፕላ…



