ግዙፉ የፈረንሳይ ሱፐርማርኬት ካርፉር ኢትዮጵያ ውስጥ ስራ ለመጀመር ዝግጅት እያረገ መሆኑን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አረጋገጠ
(መሠረት ሚድያ)- ግዙፉ የፈረንሳይ የሸቀጣ ሸቀጥ ግብይት ማእከል ካርፉር (Carrefour) ጨምሮ በርካታ ተመሳሳይ የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ስራ ለመጀመር እየተዘጋጁ እንደነበር ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ማስነበባችን ይታወሳል።
እንደ ኬንያ ባሉ ሀገራት ግዙፍ የሱፐርማርኬት ንግዶችን የሚያንቀሳቅሰው ካርፉር ወደ …



