የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ዋና ቢሮ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰራተኞች የረቀቀ ምዝበራ እየፈፀሙ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የሀገሪቱ ትልቅ ባንክ የሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ዋና ክፍል ውስጥ ያሉ አንዳንድ ህገወጥ አሰራሮችን እና ደንበኞችን የማስተጓጎል ድርጊቶችን ከዚህ በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
አሁን ከደንበኞች እንዲሁም ከባንኩ ሰራተኞች የደረሰን መረጃ እንደሚጠቁመው የውጭ ምንዛሬ ክፍሉ አንዳንድ…


