ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ መደበኛ የአየር በረራዎች ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ መቋረጣቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቋሚ የበረራ አገልግሎት ከሚያከናውንባቸው ክልሎች አንዱ ከሆነው የትግራይ ክልል ዛሬ ማምሻውን አንድ ልዩ መረጃ ለመሠረት ሚድያ ደርሷል።
ሚድያችን ከመንገደኞች እና ከአየር መንገዱ ሰራተኞች እንዳረጋገጠው ከዛሬ ጀምሮ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ በረራዎች ሙሉ በሙሉ ተሰርዘ…



