ፕሬዝደንት ትረምፕ በኢትዮጵያ እና ግብፅ መሀል ያለውን አለመግባባት 'በፍጥነት' እንደሚፈቱት ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ሀገራቸው በህዳሴ ግድብ ዙርያ ኢትዮጵያ እና ግብፅ በሚወዛገቡበት ጉዳይ 'ስራ እየሰራንበት ነው' በማለት ተናገሩ።
ፕሬዝደንቱ ከኔቶ ዋና ሀላፊ ማርክ ሩተ ጋር በመሆን ዛሬ በኋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ ላይ እርሳቸው በአለም ዙርያ ያሉ ግጭቶችን የፈቱበትን መን…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


