ሶስት የሸገር ኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ባልደረቦች ታሰሩ
(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ ሳምንታት የሶስት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች መታሰር በሀገር ቤት ውስጥ እንዲሁም በአለም አቀፍ ሚድያዎች መነጋገርያ ሆኖ ቆይቶ ነበር።
እነዚህ ሶስት ጋዜጠኞች ከተያዙ ከቀናት በኋላ ከአዲስ አበባ ወጣ ባሉ ቦታዎች ተለቀው መገኘታቸው ይታወሳል።
ዛሬ ለመሠረት ሚድያ የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


