ትናንት ለሊት ከቆቦ ከተማ መነሻውን አድርጎ ሲተኮስ በነበረው የከባድ መሳርያ ዙርያ ተጨማሪ መረጃ Meseret MediaMay 15, 2025∙ Paid112Share(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ ትናንት ለሊት ለዛሬ አጥቢያ ከለሊቱ 9:30 ገደማ ጀምሮ የከባድ መሳርያ ድምፅ ይሰማ እንደነበር ሚድያችን መዘገቡ ይታወሳል። "ምን እንደተፈጠረ አናውቅም፣ አሁን 9:30 ከቆቦ ከተማ የመድፍ የሚመስል ድምፅ ተደጋግሞ ሲተኮስ ሰምተናል" ብለው ቃላቸውን የሰጡ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext