አራት ኪሎ የሚገኘው የምኒሊክ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሊፈርስ መሆኑ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በትምህርት አቀባበላቸው ከፍተኛ ክህሎት ያላቸው ተማሪዎች ከሚስተናገዱባቸው ተቋማት አንዱ የቀድሞው የምኒሊክ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ በአሁን አጠራሩ ደግሞ የኮተቤ ዩኒቪርሲቲ የሳይንስ ካምፓስ (STEM Academy) አንዱ ነው።
ይህ ተቋም አሁን ላይ ከ300 በላይ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


