የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስሩ ዶ/ር በለጠ ሞላ በሚድያችን ዘገባ የቀረበበትን ፕሮጀክት ውል አቋረጡ
(መሠረት ሚድያ)- ከአራት ወር በፊት መሠረት ሚድያ 'የአለም ባንክ በዲጂታል ፋውንዴሽን በኩል ለኢትዮጵያ የሰጠው 200 ሚልዮን ዶላር ምን ላይ እየዋለ ነው?' የሚል አንድ የምርመራ ዘገባ ማስነበቡ ይታወሳል።
በዚህ ዘገባ ላይ ከተዳሰሱት ጉዳዮች አንዱ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር "Internet Exchange …



