የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስሩ ዶ/ር በለጠ ሞላ በሚድያችን ዘገባ የቀረበበትን ፕሮጀክት ውል አቋረጡ
(መሠረት ሚድያ)- ከአራት ወር በፊት መሠረት ሚድያ 'የአለም ባንክ በዲጂታል ፋውንዴሽን በኩል ለኢትዮጵያ የሰጠው 200 ሚልዮን ዶላር ምን ላይ እየዋለ ነው?' የሚል አንድ የምርመራ ዘገባ ማስነበቡ ይታወሳል።
በዚህ ዘገባ ላይ ከተዳሰሱት ጉዳዮች አንዱ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር "Internet Exchange …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


