አንዳንድ ግለሰቦች ፋይዳ መታወቂያ ይዘው ኢሚግሬሽን ሲሄዱ 'ኤርትራዊ ናችሁ' በሚል ለመጉላላት እና ለጉቦ ክፍያ እየተዳረጉ መሆኑን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ላይ ቁልፍ ጉዳይ ሆኖ እየተተገበረ እንደሚገኝ ተደጋግሞ ይገለፃል፣ አሁን ላይ 30 ሚሊዮን ዜጎች ለመታወቂያው መመዝገባቸውንም የመንግስት መረጃዎች ያሳያሉ።
ከላይ እስከታች መዋቅር ድረስ ያሉ አገልግሎቶችን ከፋይዳ ጋር በማስተሳሰር የተቀመጡ ግቦች…



