Meseret Media

Meseret Media

ትግራይ ውስጥ መቐለ አቅራቢያ በዛሬው ዕለት ተከታታይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Aug 18, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- በትግራይ ክልል ከመቐለ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው እንደርታ ወረዳ ልዩ ስሙ 'ቀዳማይ ወያኔ' በተባለ ጣቢያ በተፈጸመ ጥቃት የሰው ሕይወት ማለፉንና ውድመት ማድረሱን ከአካባቢው የወጡ ዘገባዎችና የዓይን እማኝ ምስክሮች ለሚድያችን ተናግረዋል።

እንደ መረጃዎቹ ገለጻ ጥቃቱ የተፈጸመው ዛሬ ረፋድ ገደማ …

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture