ጠ/ሚር አብይ አህመድ የፍትህ ሚኒስቴር ዲኤታ የነበሩትን አቶ ተስፋዬ ዳባን ባሳለፍነው ሳምንት ከስልጣናቸው ማንሳታቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በፍትህ ሚኒስቴር የአቃቤ ሕግ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ዳባ ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ከስልጣናቸው መነሳታቸው የታወቀ ሲሆን በምትካቸው ሌላ ሚኒስትር ዴኤታ መሾሙ ታውቋል።
አቶ ተስፋዬ የጠ/ሚር አብይ አህመድ ዋነኛ ደጋፊ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ሲሆን እስከ አሁኑ…



