በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ በረቀቀ መልኩ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ
(መሠረት ሚድያ)- የሀገር አንጡራ ሃብት፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሞተር እንዲሁም የገቢ ምንጭ የሆነው ቡና ለዘመናት የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያውያን መለያ ሆኖ ቀጥሏል።
ለኢትዮጵያ ትልቅ የገቢ ምንጭ እና የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት ግንባር ቀደም የሆነው የቡና ንግድ በኮንትሮባንድ ህገወጥ ነጋዴዎች ምክንያት አሁን ላይ ች…



