በትናንትናው ዕለት በቦሌ አየር ማረፊያ ያረፈው የአለማችን ግዙፉ ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ጉዳይ
(መሠረት ሚድያ)- የዛሬ አምስት አመት ገደማ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት መቀስቀስን እንዲሁም ከሶስት አመት በፊት የሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት መጀመሩን ተከትሎ በርካታ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች በምድር እና በአየር ኢትዮጵያ ውስጥ ሲደረጉ ቆይተዋል።
እነዚህ በረራዎች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን እንደሚያጓጉዙ የቀጠናው ተንታ…



