ከባንኮች በህጋዊ መንገድ የውጭ ምንዛሬ ተቀብለው የሚወጡ አንዳንድ ግለሰቦች በፖሊስ እየተያዙ መሆኑ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ ግዜ የተተገበረውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተከትሎ በአንፃራዊነት የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት ተሻሽሏል፣ ከዚህ ጋር ተያይዞ ደግሞ እንደ ውጭ ጉዞ ላሉ የውጭ ምንዛሬ ፍላጎቶች ባንኮች አነስተኛ መጠን ያለው ገንዘብ መስጠት ጀምረዋል።
ይሁንና በተለይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ቢዝነስ አገልግሎ…



