የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶ/ር እመቤት መለሰ እንዲሁም የቦርድ ሰብሳቢው አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ከሀላፊነታቸው በዛሬው ዕለት ተነሱ
(ዜናመሠረት)- ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ባንኮች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና ትኩረቱን ኢንዱስትሪ፣ ግብርና እና ሌሎች ቁልፍ የኢኮኖሚ ዘርፎች ላይ በማድረግ የፋይናንስ ድጋፍ ሲሰጥ ቆይቷል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ጨምሮ ስምንት የመንግስት ልማት ድርጅቶች በዶ/ር ብሩክ ታዬ በሚመራው ግዙፉ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆል…



