የሚድያ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በኢትዮጵያ የሚገኙ የውጭ ሚድያ ጋዜጠኞችን አስጠነቀቀ
(መሠረት ሚድያ)- ከዛሬ ስድስት አመት በፊት የመንግስት ኮሚኒኬሽን ፅህፈት ቤት በሚል ስያሜ ሲንቀሳቀስ የነበረው ያሁኑ የመገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ለአንዳንድ የውጭ ሚድያዎች ወኪል ጋዜጠኞች ከሰሞኑ በተናጠል ማስጠንቀቂያዎችን ሲሰጥ ቆይቷል።
አሁን ደግሞ ነሀሴ 9/2017 ዓ.ም በባለስልጣን ቢሮው ምክትል ዳይሬክተር…



