የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ሊፈርስ መቃረቡ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- ከ1935 ዓ.ም ጀምሮ 'ውልና ማስረጃ' በሚል ስያሜ ሲያገለግል የቆየው ተቋም ስሙን ቀይሮ 'የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት' እየባለ ሲጠራ ቆይቷል።
በበርካታ ጠንካራ እንዲሁም ደካማ ጎኖቹ በህዝብ ዘንድ የሚታወቀው ይህ ተቋም አሁን ላይ የመፍረስ አደጋ እንደተጋረጠበት ታውቋል።
በቀን እስከ…
(መሠረት ሚድያ)- ከ1935 ዓ.ም ጀምሮ 'ውልና ማስረጃ' በሚል ስያሜ ሲያገለግል የቆየው ተቋም ስሙን ቀይሮ 'የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት' እየባለ ሲጠራ ቆይቷል።
በበርካታ ጠንካራ እንዲሁም ደካማ ጎኖቹ በህዝብ ዘንድ የሚታወቀው ይህ ተቋም አሁን ላይ የመፍረስ አደጋ እንደተጋረጠበት ታውቋል።
በቀን እስከ…