የተመጣጠነ ምግብ ገዝቶ ለመመገብ ከሰሀራ በታች ካሉ ሀገራት ኢትዮጵያ ሶስተኛዋ ውዷ ሀገር መሆኗን አንድ ሪፖርት አመላከተ
(መሠረት ሚድያ)- ኢትዮጵያውያን የተመጣጠነ ምግብ ለማግኘት ከሰሀራ በታች ካሉ ሀገራት በሶስተኛ ደረጃ ከፍ ያለ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸው ከሰሞኑ በአዲስ አበባ በተካሄደው አለም አቀፍ የምግብ ስብሰባ ወቅት ይፋ የተደረገ አንድ ሪፖርት አመላክቷል።
የአለም የምግብ ፕሮግራም (FAO) የለቀቀው ይህ መረጃ እንደሚያሳየ…



