ቱርካዊው የቴክኖሎጂ ኩባንያ መስራች ቦሌ ኤርፖርት ላይ እንደታሰረ እና ከሀገር እንዳይወጣ እንደታገደ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- ኤምሬ ቫሎር የዛሬ ስድስት አመት በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ በሚገኘው የቴክኖሎጂ ማዕከል 'Silicon Valley' ውስጥ በጉግል (Google) ኩባንያ የነበረውን ከፍተኛ ስራ በመተው አፍሪካ ወደ ሲሊከን ቫሊ (Africa to Silicon Valley- A2SV) የተባለውን ለትርፍ ያልተቋቋመ…



