ሚድያችን ካለ አሻራ በሚሰጥ ፓስፖርት ዙርያ የሰራውን ዘገባ ተከትሎ ኤምባሲዎች ውጭ ሀገር ለሚገኙ ዜጎች አዲስ መመሪያ ማስተላለፍ መጀመራቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- ከመመርያ ውጪ በርካታ ግለሰቦች አሻራ ሳይሰጡ ፓስፖርት እየተሰጣቸው እንደሆነ ከአምስት ቀን በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ይህ ከሀገር ደህንት ጋር የሚያያዝ እንደሆነ የተነገረለት አሰራር ብዙዎችን አሳስቧል። አሁን በማረሚያ ቤት የሚገኙት የቀድሞ የተቋሙ አመራሮች ዘብጥያ ካወረዳቸው የወንጀል ፍሬ ዋ…



