Meseret Media

Meseret Media

ሚድያችን ካለ አሻራ በሚሰጥ ፓስፖርት ዙርያ የሰራውን ዘገባ ተከትሎ ኤምባሲዎች ውጭ ሀገር ለሚገኙ ዜጎች አዲስ መመሪያ ማስተላለፍ መጀመራቸው ተሰማ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Oct 25, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ከመመርያ ውጪ በርካታ ግለሰቦች አሻራ ሳይሰጡ ፓስፖርት እየተሰጣቸው እንደሆነ ከአምስት ቀን በፊት መዘገባችን ይታወሳል።

ይህ ከሀገር ደህንት ጋር የሚያያዝ እንደሆነ የተነገረለት አሰራር ብዙዎችን አሳስቧል። አሁን በማረሚያ ቤት የሚገኙት የቀድሞ የተቋሙ አመራሮች ዘብጥያ ካወረዳቸው የወንጀል ፍሬ ዋ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture