ሚድያችን ካለ አሻራ በሚሰጥ ፓስፖርት ዙርያ የሰራውን ዘገባ ተከትሎ ኤምባሲዎች ውጭ ሀገር ለሚገኙ ዜጎች አዲስ መመሪያ ማስተላለፍ መጀመራቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- ከመመርያ ውጪ በርካታ ግለሰቦች አሻራ ሳይሰጡ ፓስፖርት እየተሰጣቸው እንደሆነ ከአምስት ቀን በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ይህ ከሀገር ደህንት ጋር የሚያያዝ እንደሆነ የተነገረለት አሰራር ብዙዎችን አሳስቧል። አሁን በማረሚያ ቤት የሚገኙት የቀድሞ የተቋሙ አመራሮች ዘብጥያ ካወረዳቸው የወንጀል ፍሬ ዋ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


