የትምህርት እድል የተመቻቸላቸው የመንግስት ሰራተኞች ተመርቀው ሲመለሱ ቦታቸው በሌሎች ተይዞ እንደጠበቃቸው ተሰማ
"ወደ ስራ ገበታችን ስንመለስ የጠበቅነው እድገት እና የእርከን መሻሻል ነበር"
(መሠረት ሚድያ)- በርካታ መንግስታዊ ተቋማት ሰራተኞቻቸውን ወደተለያዩ ተቋማት በመላክ ያስተምራሉ፣ የውጭ እድል በማመቻቸትም እውቀት እንዲቀስሙ በማድረግ ምርታማነታቸውን ያሳድጋሉ።
በዚህ እሳቤ የዛሬ ሁለት አመት በርከት ያሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ወደ ኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመግባት …



