Meseret Media

Meseret Media

ሸገር ከተማ እጅግ ከፍተኛ የተባለ እና ወደኋላ ተመልሶ የሚታሰብ የመዘጋጃ አገልግሎት እንዲሁም የቀድሞውን የሚተካ አዲስ የመሬት ሊዝ ውል ለነዋሪዎቹ መስጠት ጀመረ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jan 15, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ዙርያ የሚገኙ አምስት ከተሞች በአንድ ከንቲባ እንዲተዳደሩ እና በአጠቃላይ የሸገር ከተማ አስተዳደር ተብለው እንዲጠሩ ከወሰነ ሶስት አመታት አልፈዋል።

በዚህም መሰረት ሰበታ፣ ቡራዩ፣ ለገጣፎ፣ ለገዳዲ፣ ሱሉልታ እና ገላን ከተሞች በሸገር ከተማ ስር የታቀፉ …

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture