"ዛሬ ካሳንችስን እና አዋሬን ያዩ አይኖች ዲያቆን ዳንኤልንና ባልደረቦቹን ይኮሩባቸዋል እንጂ አይኮንኑም"
በአቶ ጥላሁን ፋና ለመሠረት ሚድያ
(ይህ ፅሁፍ 'ከስብከት ወደ ስልጣን- አሳዛኙ የዲያቆን ዳንኤል ክብረት ለውጥ' በሚል ዛሬ ሚድያችን ላስነበበው የጉዱ ካሳ አስተያየት ምላሽ እንዲሆን የተላከ ነው)
(መሠረት ሚድያ)- ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ለአገር ብሎም የወጣበት ህብረተሰብ የኑሮ ደረጃን ለመለወጥ የሚተጋ ግሩም …



