ሰሜን ወሎ በሚገኘው ጃራ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ላይ በደረሰ ጥቃት የበርካታ ሰው ህይወት መጥፋቱ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ትናንት መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት በሰሜን ወሎ ዞን ሐብሩ ወረዳ እና በአፋር ክልል ጭፍራ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ 'ጃራ' ተብሎ በሚጠራው የወታደር ማሰልጠኛ ጣቢያ ላይ ድንገተኛ ተኩስ ተከፍቶ በርካታ ምልምል የሚሊሻ አባላት ህይወታቸውን ማጣታቸው እና ሌሎቹ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


