ከሰሞኑ መኖርያ ቤቶች ውስጥ የንግድ ፍቃድ አውጥተው ሲሰሩ የቆዩ ሱቆች እየታሸጉ እና አከራዮችም በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ገንዘብ እየተጠየቁ ነው፣ ለምን?
(መሠረት ሚድያ)- በመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1320/2016 ውስጥ ከተካተቱ ዋና ጉዳዮች መሀል ንብረት ማፍራት እና መጠቀም አለም አቀፍ እውቅና ካላቸው ሰብዓዊ መብቶች አንዱ መሆኑን በመጥቀስ በኢትዮጵያም የንብረት መብት ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት ጀምሮ በተለያዩ ፖሊሲዎች እና ህጎች…



