የምርጫ ካርድ አለመውሰድ የመንግስት አገልግሎት ከመከልከል እስከ እስር የሚደርስ እርምጃ እያስከተለ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሚደረገው ዝግጅት እየተካሄደ ባለበት በአሁኑ ወቅት በበርካታ የሀገሪቱ ስፍራዎች የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት የነበሩ ምርጫዎች ላይ ታይቶ የማይታወቅ ድርጊት እየታየ መሆኑን የሚደርሱን መረጃዎች ያሳያሉ።
"ለመምረጥ የምርጫ ካርድ አለመ…


