በተመደቡበት ሀገር በስራ ላይ እያሉ የተደባደቡት የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሩ እና ምክትላቸው ከስራ ታገዱ
(መሠረት ሚድያ)- እንደ ቱርክ፣ ታይዋን፣ ሶማሊያ ባሉ ሀገራት ፖለቲከኞች ፓርላማ ውስጥ ሲደባደቡ እና ሲጓተቱ ማየት የተለመደ ነው።
በሀገራችን ግን ድብድብ ቀርቶ ጠንከር ያለ የሀሳብ ፍጭት እንኳን በፓርላማ ውስጥ ሲሰነዘር አይታይም።
ይሁንና መሠረት ሚድያ ዛሬ ከዲፕሎማቲክ ምንጮቹ የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው በደ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


