ባሳለፍነው ሳምንት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ዙሪያ በተሰሩ አዳዲስ ሱቆች እደላ ወቅት የሱቆች ቅሚያ እና ዘረፋ መፈፀሙን ቀደምት ባለሱቆች ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ በሚገኘው በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ዙሪያ እና ልዩ ስሙ 'ዶሮ ማነቂያ' እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የተሰሩ አዳዲስ ሱቆች እደላን ተከትሎ ከፍተኛ የሆነ የህዝብ ሀብት ዝርፊያ መፈፀሙን እና የከተማ አስተዳደሩ ያወጣው መግለጫ አሳሳች መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች…


