በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ውስጥ ተፈፀመ የተባለ የሙስና ተግባርን ተከትሎ ሰራተኞች ከስራ ታገዱ
(መሠረት ሚድያ)- በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ውስጥ የሙስና ተግባራት ከቅርብ አመታት ወዲህ እየተለመዱ መምጣታቸውን ሰራተኞች ደጋግመው ይናገራሉ፣ ሰሞኑን የተፈጠረዉ ክስተት ግን ሁሉን የተቋሙን ሰራተኛ እያነጋገረ ያለ ጉዳይ ሆኗል።
"በ25 ሺ ብር ገበያ ላይ የሚገዙ ስታንዶች በ2.5 ሚሊየን ብር መገዛታቸውን ተከትሎ ሶ…


