በህዳሴ ግድቡ ስም የተሰበሰቡ ንብረቶች የት ናቸው? እስካሁን ድረስ በ8100A ገቢ እየሆነ ያለ ገንዘብን ማን ኪስ እየገባ ነው?
(መሠረት ሚድያ)- የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ለግድቡ ገንዘብ በማሰባሰብ እና ህዝቡን በማስተባበር በርከት ያለ እንቅስቃሴዎች ላይ ሲሳተፍ ይታይ ነበር። የግድቡ መጠናቀቅን ተከትሎ ግን በጽህፈት ቤቱ ውስጥ ምዝበራ እየተፈፀመ መሆኑን ሚድያችን አረጋግጧል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ…


