መሠረት ሚድያ በአዲስ ሚድያ ኔትዎርክ ዙርያ በቅርቡ የሰራውን የምርመራ ዘገባ ተከትሎ ከንቲባዋ ዋና ስራ አስፈፃሚውን ማንሳታቸው ታወቀ?
(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ጥር 14/2018 ዓ.ም 'አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ እና ያልተገለጠ ገመናው' በሚል በሰራው የምርመራ ዘገባ በተቋሙ ውስጥ ያለውን ህገወጥ አሰራር፣ የሰራተኞች በደል፣ የጥቅም ትስስር እና የመብት ጥሰት በዝርዝር ቃኝቶ ነበር።
በዚህ ምርመራ ላይ እንደተጠቀሰው ተቋሙ አንድ ዋና ስራ አስፈፃሚ እ…


