በአዲስ አበባ ከተማ የኢ-ካርታ አገልግሎት የተቋረጠው አገልግሎቱን የሰራው ባለሙያ በገንዘብ አለመስማማት ሲስተሙን ዘግቶ በመሰወሩ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት አስተዳደር ስርዓት የመሬት ነክ አገልግሎቶች በአዳዲስ ሲስተም እየታቀፉ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ነገር ግን በቅርቡ ከሁለት ወር በላይ ለሆነ ግዜ ይህ ዘመናዊ የኢ- ካርታ ኦንላይን አገልግሎት ስርአት በመቋረጡ ምክንያት ነዋሪዎች፣ የንግድ ድርጅቶች እና የፋይናንስ ተቋማት ላይ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


