በኢትዮጵያ የስንዴ ምርት ሪፖርት ላይ የቀረቡ ዓለም አቀፍ መረጃዎችና የመንግሥት መግለጫዎች ልዩነት
(መሠረት ሚድያ)- ኢትዮጵያ በዘንድሮው የምርት ዘመን ያስመዘገበችውን የስንዴ ምርት ውጤት በተመለከተ በመንግሥት የቀረበው ሪፖርትና ዓለም አቀፍ ተቋማት የሚያወጧቸው መረጃዎች ከፍተኛ ልዩነት እያሳዩ መሆኑን ኢትዮጵያ ቼክ ያከናወነው የሐቅ ማረጋገጥ (fact check) ሥራ አመልክቷል።
ሰሞኑን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ…


