Meseret Media

Meseret Media

በትግራይ ክልል የተፈጸመ የድሮን ጥቃት በአለም ባንክ ድጋፍ የተገነባ የአይሲቲ ማዕከልን ሙሉ በሙሉ አወደመ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Aug 27, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ሰሃርቲ ወረዳ ውስጥ በሚገኝ አንድ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ በፈጸመው የድሮን (ሰው አልባ አውሮፕላን) ጥቃት ትምህርት ቤቱን ሙሉ በሙሉ ማውደሙ ተገለጸ።

ይህ ትምህርት ቤት ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ ከ500 በላይ ለሚሆኑ የአካባቢው ተማሪዎች ትምህ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture