Meseret Media

Meseret Media

"የጥበቃ ሰራተኛው አደጋ እንዳይገጥመው ፖሊሶቹ በነገው እለት ባሉበት ሰዓት ከመጡ ቤቱን ከነሙሉ እቃው አስረክቧቸው እንዲወጣ ነግሬዋለሁ"- አቶ ልደቱ አያሌው

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jul 18, 2025
∙ Paid
Upgrade to paid to play voiceover

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ የኢትዮጵያ መንግስት በፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ንብረቶች ላይ ያነጣጠሩ አንዳንድ እርምጃዎችን መውሰድ ጀምሯል።


በመጀመርያ ሀምሌ 2/2017 ዓ/ም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፖለቲከኛው ንብረት የሆነ በላሊበላ ከተማ ግንባታ ላይ የነበረ ህንፃን በሀራጅ ሊሸጥ እንደሆነ መረጃ ወጥቶ ነበር።

Keep reading with a 7-day free trial

Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.

Already a paid subscriber? Sign in
© 2025 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture