Meseret Media

Meseret Media

"የጥበቃ ሰራተኛው አደጋ እንዳይገጥመው ፖሊሶቹ በነገው እለት ባሉበት ሰዓት ከመጡ ቤቱን ከነሙሉ እቃው አስረክቧቸው እንዲወጣ ነግሬዋለሁ"- አቶ ልደቱ አያሌው

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jul 18, 2025
∙ Paid
Upgrade to paid to play voiceover

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ የኢትዮጵያ መንግስት በፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ንብረቶች ላይ ያነጣጠሩ አንዳንድ እርምጃዎችን መውሰድ ጀምሯል።


በመጀመርያ ሀምሌ 2/2017 ዓ/ም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፖለቲከኛው ንብረት የሆነ በላሊበላ ከተማ ግንባታ ላይ የነበረ ህንፃን በሀራጅ ሊሸጥ እንደሆነ መረጃ ወጥቶ ነበር።

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture