#ሰበርመረጃ የሁሉም የኤፈርት ድርጅቶች የባንክ አካውንት እንዳይንቀሳቀስ በጠ/ሚር አብይ አህመድ መታገዱ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የዛሬ አምስት አመት ገደማ በሰሜን ኢትዮጵያ የጀመረውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ተከትሎ እግድ ከተጣለባቸው ትልልቅ ተቋማት አንዱ የትግራይ የመልሶ ማቋቋም ኢንዶውመንት ፈንድ (ኤፈርት) ነበር።
በወቅቱ በተቋሙ ስር በሚገኙ 21 ድርጅቶች ላይ እግድ ተጥሎ ሀብት እና ንብረታቸውን እንዲሁም ገንዘባቸውን እ…



