ኢትዮጵያዊው የህግ ባለሙያ ባቀረቡት ክስ የኮሜሳ የዳኞች ምርጫ ሲታገድ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አልሰማሁም ማለቱ አነጋጋሪ ሆኗል
(መሠረት ሚድያ)- የምሥራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ አገራት የጋራ ገበያ (COMESA) በኅዳር ወር 2017 ዓ/ም ዳኞችን ለመሾም ባዘጋጀው ውድድር የተመረጡ አዳዲስ ዳኞች ሹመት እንዳይጸድቅ እና እንዲታገድ መወሰኑ ተሰምቶ ነበር።
ይህ ውሳኔ የተወሰደው ኢትዮጵያው የሕግ ባለሙያ አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው ባቀረቡት የሕግ ክር…



