በኮዬ ፈጬ ፎርጂድ ካርታዎችን የሚያትሙት ግለሰቦች በስም ሲጋለጡ
(መረጃን ከመሠረት)- በቅርቡ እንደ አዲስ የተዋቀረው የሸገር ከተማ በበርካታ ነዋሪዎች የተለያዩ አቤቱታዎች ይቀርቡበታል፣ ከነዚህም ውስጥ አንዱ በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ በስፋት የሚስተዋለው የመሬት ቅሚያ እና ሽያጭ ነው።
በተለይ በተለይ ከገበሬዎች መሬት ገዝተው የነበሩ ግለሰቦች ካርታቸው እየመከነ አዳዲስ ካርታዎች …
(መረጃን ከመሠረት)- በቅርቡ እንደ አዲስ የተዋቀረው የሸገር ከተማ በበርካታ ነዋሪዎች የተለያዩ አቤቱታዎች ይቀርቡበታል፣ ከነዚህም ውስጥ አንዱ በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ በስፋት የሚስተዋለው የመሬት ቅሚያ እና ሽያጭ ነው።
በተለይ በተለይ ከገበሬዎች መሬት ገዝተው የነበሩ ግለሰቦች ካርታቸው እየመከነ አዳዲስ ካርታዎች …