በኮዬ ፈጬ ፎርጂድ ካርታዎችን የሚያትሙት ግለሰቦች በስም ሲጋለጡ
(መረጃን ከመሠረት)- በቅርቡ እንደ አዲስ የተዋቀረው የሸገር ከተማ በበርካታ ነዋሪዎች የተለያዩ አቤቱታዎች ይቀርቡበታል፣ ከነዚህም ውስጥ አንዱ በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ በስፋት የሚስተዋለው የመሬት ቅሚያ እና ሽያጭ ነው።
በተለይ በተለይ ከገበሬዎች መሬት ገዝተው የነበሩ ግለሰቦች ካርታቸው እየመከነ አዳዲስ ካርታዎች …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


